የሀረሪ ስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት
በሥራ ቦታ ላይ ግጭት አፈታት /CONFLICT RESOLUTION
#HMKI ሐምሌ 5 ቀን 2015 ዓም
የስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት የሠራተኞችንና አመራር አቅም ለመገንባት ዕውቀታቸውንና ክህሎታቸውን ለማጎልበት ሥልጠና አሰፈላጊ መሆኑ ተገለጸ።
የስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት የሠራተኞችንና አመራር አቅም ለመገንባት የስራ አመራር ክህሎታቸውን ለማጎልበት office “MANAGEMENT AND CONFLICT RESOLUTION” በሚል ርዕስ በኢንስቲትዩቱ መሰብሰቢያ አደራሽ ለሁለት ተከታታይ ቀናት ሲሰጥ የነበረው የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተጠናቀቀ።
👇ወቅታዊና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት:
👇Website:
👇በyoutube ቻነላችን:
👇በትዊተር Twitter
👇በቴሌግራም:
👇በፌስቡክ:
👇በፌስቡክ ገፃችን:
ተቀላቀሉን
All reactions:
1
- Get link
- X
- Other Apps
Good job Keep it up bro
ReplyDeleteGood job Keep it up
ReplyDelete