Monday, July 31, 2023

#HMKI የሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት የ2015 በጀት ዓመት አፈፃፀም ምዘና


 #HMKI ሀምሌ 24 ቀን 2015 ዓ.ም: የሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት የ2015 በጀት ዓመት አፈፃፀም ምዘና ተካሄደ::

************************************
በሀረሪ ፕላንና ልማት ኮሚሽን እና ከፓርቲ የተወጣጡ ገምጋሚ ቡዱኖች በተቀመጠው መርሀግብር መሠረት ሀምሌ 24/2015 የሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት የ2015 በጀት አመት ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና በተጨባጭ የተከናወኑ ስራዎችን በማስረጃ የተደገፈ ምዘና በማካሄድ ምዘናው በተሳካ ሁኔታ ተጠናቀቀ::

ምዘናው የሚያተኩረው የተከናወኑ ስራዎችን በማስረጃ ላይ የተመሠረተ የምዘና ዘዴ (Evidence Based Evaluation) እንደነበር እና የዚህ ዓይነት ምዘና በዚህ አኳሀን ከቀጠለ አመርቂ ውጤትና ስኬት እንደሚያመጣ እንደ "#ኢንስቲትዩት" ሙሉ እምነታችንን በመግለፅ: #ማስረጃ_ተኮር_የምዘና_ዘዴ መቀጠል አለበት እንላለን::

1 comment:

የ5ቱ “ማ” ዎች ትግበራ በድሬ ጠ ያራ ወረዳ  #HMKI ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓም፡ የስራ ቦታ ፅዱ፣ ጉዳት የማያደርስ እና ምቹ እንዲሆን፣ የስራ እርካታ እንዲኖር እንዲሁም በስራ ላይ የሚከሰቱ ጫናዎችን ለመቀነስ፣ የ...