በአንድ ህንፃ ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ተቋማት ማለትም የስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት፣ የአከባቢ ጥበቃ ባለስልጣን፣ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ፣ እንዲሁም ማህበራት ማደራጃ ኤጀንሲ ተቋማት፣ ከተቋማቱ ሠራተኞች ጋር በመሆን “ታላቅ የፅዳት ቀን/ Big Cleaning Day“ በሚል መሪ ቃል ተቋማቱ የሚገኙበትን ግቢ እና አካባቢውን ፅዱና ምቹ የሥራ አካባቢ ለመፍጠር አጋዥ በሆነው የካይዘን መራጃ /Tool 5ቱ 'ማ’ ዎች ውስጥ 3ኛውን “የማፅዳት” ተግባርን በመጠቀም በኢንስቲትዩቱ አስተባባሪነት ህዳር 7 ቀን 2016 ዓ.ም የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ።

good job
ReplyDelete