በአንድ ህንፃ ውስጥ የሚገኙ የመንግስት ተቋማት ማለትም የስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት፣ የአከባቢ ጥበቃ ባለስልጣን፣ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ፣ እንዲሁም ማህበራት ማደራጃ ኤጀንሲ ተቋማት፣ ከተቋማቱ ሠራተኞች ጋር በመሆን “ታላቅ የፅዳት ቀን/ Big Cleaning Day“ በሚል መሪ ቃል ተቋማቱ የሚገኙበትን ግቢ እና አካባቢውን ፅዱና ምቹ የሥራ አካባቢ ለመፍጠር አጋዥ በሆነው የካይዘን መራጃ /Tool 5ቱ 'ማ’ ዎች ውስጥ 3ኛውን “የማፅዳት” ተግባርን በመጠቀም በኢንስቲትዩቱ አስተባባሪነት ህዳር 7 ቀን 2016 ዓ.ም የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ።
To Create a Conducive Working Environment: Big Cleaning Day ጥ ር 26/2015 (#HMKI) የካይዘን 5 ቱ ' ማ ' ዎች የ ፅዳት ቀን ! የሀረሪ ከልል ስራ አመራርና ካይዘን ኢንስቲትዩት ፣ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳ ይ ኤጀንሲ፣ የአከባቢ ጥበቃ ባለስልጣን እንዲሁም ከማህበራት ማደራጃና ማቋቀሚያ ኤጀንሲ ጋር በመሆን ተቋማቱ የሚገኙበትን ግቢ ፅዱና ምቹ የሥራ ቦታ/ከባቢ ለመፍጠር የካይዘን ትግበራ መስረት ከሆኑት ከ 5 ቱ ' ማ ' ዎች መካከል 3 ቱ ላይ ማለትም ማጣራት፣ ማስቀመጥ እና ማፅዳት ላይ ተሰርቷል ። በዚህም ላይ የ እን ስቲትዩቱ ሃላፊ አቶ ፈትሂ አብዱልመጂድ ለአራቱም ተቋማ ት ሰራተኞች አምስቱን ' ማ ' ዎች በተመለከተ ገለፃ ሰተዋል ፣ በቀጣይም በሶስቱ ተቋማት የካይዘን ልማት ቡድን (ከልቡ) በማቋቋም ስራው ዘላቂነት እንዲኖረው ቀጣይ የከይዘን የመጀመሪያው ትግበራ ሥራዎች ተግባራዊ እንደሚደረግ ገልጸዋል። ከፅዳት በፊት (Before) ...
good job
ReplyDelete