#HMKI ነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓም፡-
ሀረሪ ሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት በተቋሙ አዳራሽ ከኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ምⷍክር ተደረገ።
ምክⷍር መድረኩ በ2016 አመት ማጠናቀቂያ የጳጉሜን 1 እስከ 5 ቀናት በሚካሄዱ ሁነቶች ላይ በኢንስቲትዩቱ ዳይሬክተር ሰፊ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም አመራሮችና ሰራተኞች በነቂስ እንዲሳተፉ አሳስበዋል።
HMKI ታህሳስ 4 /2018 ዓም ሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት በአሚር ኑር ወረዳ የአቅመ ደካማ ቤት: 300 ሺህ ብር በላይ ወጪ በማድረግ ዕድሳቱን አጠናቆ ቤቱን ለወረዳው አስረከበ::
No comments:
Post a Comment