#HMKI ነሐሴ 30 ቀን 2016 ዓም፡-
ሀረሪ ሥራ አመራርና ከይዘን ኢንስቲትዩት በተቋሙ አዳራሽ ከኢንስቲትዩቱ ሠራተኞች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ምⷍክር ተደረገ።
ምክⷍር መድረኩ በ2016 አመት ማጠናቀቂያ የጳጉሜን 1 እስከ 5 ቀናት በሚካሄዱ ሁነቶች ላይ በኢንስቲትዩቱ ዳይሬክተር ሰፊ ማብራሪያ በመስጠት ሁሉም አመራሮችና ሰራተኞች በነቂስ እንዲሳተፉ አሳስበዋል።
የ5ቱ “ማ” ዎች ትግበራ በድሬ ጠ ያራ ወረዳ #HMKI ጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓም፡ የስራ ቦታ ፅዱ፣ ጉዳት የማያደርስ እና ምቹ እንዲሆን፣ የስራ እርካታ እንዲኖር እንዲሁም በስራ ላይ የሚከሰቱ ጫናዎችን ለመቀነስ፣ የ...
No comments:
Post a Comment