#HMKI ጥቅምት 27 ቀን 2016 ዓ.ም
በአፈጻጸም ሂደት የታዩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል እንዲሁም የታዩ ጉድለቶችን ለማረም በሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠና የተገኘን እውቀት፣ ክህሎትና አመለካከት ወደ ተግባር በመቀየር የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ ሁሉም የኢንስቲትዩቱ ሠራተኛ ኃላፊነቱን በመወጣት ጠንክሮ መስራት እንዳለበት ተገለፀ።
መጀመሪያ
የኢንስቲትዩቱን የ2016
በጀት
ዓመት
መደበኛ
ዕቅድ
የ1ኛው ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ ከኢንስቲትዩቱ
ሠራተኞች
ጋር
በመሆን
የገመገመ
ሲሆን፣
በአፈፃፀም
ሂደት
የታዩ
ጉድለቶችን
እንዲሁም
ያጋጠሙ
ችግሮችን፣
በመገምገም
በቀጣይ
ሊስተካከሉ
የሚገባቸውን
በመለየት
የታዩ
ጠንካራ
ጎኖችን
በማስቀጠል
እንዲሁም
የታዩ
ጉድለቶችን
በማረም
የተሻለ
የአፈጻጸም
ውጤት
ለማምጣት
ሁሉም
ሰራተኛ
ተቀናጅቶ
በቡድን
ስሜት
መስራት
እንዳለበት
መግባባት
ላይ
ተደርሷል።
በመጨረሻም ጥቅምት 28/2016 የቡድን ሥራ (Team Building) በስልጠናው የተገኘውን እውቀት፣ ክህሎትና ባህሪን በማቀናጀት በቀጣይ በቡድን ሥራ በመመራት የተሻለ የአፈፃፀም ለማስመዝገብ
መላው የተቋሙ ሠራተኛ መስራት እንደሚገባ እና በአፈፃፀም ሂደት የታዩ ጠንካራ አፈፃፀምን በማስቀጠል እና ደካማ ጎኖች ለማረም
የሚያስችሉ አቅጣጫዎችን በማስቀመጥ፣ ጥቅምት 27-28 ቀን 2016 ዓም ለሁለት ቀን ሲካሄድ የነበረው የአፈፃፀም
ግምገማና ሲሰጥ የነበረው አቅም ግንባታ ሥልጠና ተጠናቀቀ።
Comments
Post a Comment