#HMKI ነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም
ነሐሴ 25 ቀን 2015 ዓ.ም የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ እና ማኔጅመንትና ካይዘን ኢንስቲትዩት የማኔጅመንት አባላትና ሠራተኞች “የመሸኛ" እና “የእንኳን ደህና መጡ” ፕሮግራም አካሄዱ።
ቀደም ሲል የክልሉ መንግስት በክልሉ በየደረጃው በሚገኙ የተለያዩ ዘርፎች የአመራር ሽግሽግ ማድረጉ ይታወሳል።
በዚሁ መሰረት የፐብሊክ ሰርቪስና
የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ የነበሩ ክብርት ወ/ሮ ፈሪሃ መሀመድን የሴቶች ወጣቶችና ሕጻናት ቢሮ ኃላፊ፣ በተመሳሳይ የሴቶች ወጣቶችና
ሕፃናት ቢሮ ኃላፊ የነበሩትን ክብርት ወ/ሮ ደሊላ ዩሱፍ የፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ኃብት ልማት ቢሮ ኃላፊ ሆነው የተሾሙ ሲሆን፣



No comments:
Post a Comment